የብልፅግና ርዕይ ኢትዮጵያን አፍሪካዊት የብልጽግና ተምሳት ማድረግ የብልፅግና ማኒፌስቶ ሕብረ ብሔራዊ ወንድማማችነት ለጋራ ብልፅግና የካቲት /2013 ዓ.ም ድሬደዋ የምናልመው የኢትዪጵያ ብልጽግና ቁሳዊ፣ሰብአዊ እና የማይዳሰሱ ማህበራዊ ሀብቶቻችንን አቀናጅተን በማነጽ የምንፈጥረው አቅም፤ ያም አቅም በተራው የሚፈጠረው ጥሪትና የሚገነባው ስራዓት፣ የሕዝቦቻችንን ሁለንተናዊ መሻት በማሟላት የሚፈጠሩት ተድላና እርካታን የያዙ ሁለመናዊ ብልጽግና ነው፡፡ የኢትዮጵያ ሕዝቦች መገለጫው የሆነውን ሕብረ ብሔራዊ ማንነትና ብዝሃ እምነት ዘው፣ ቱባ ባህሎቻቸው ተከብረውና እንዲያብቡ ተደርገው፣ እንደአንድ የፖለቲካ እና የኢኮኖሚ ማህበረሰብ ከተንቀሳቀሱ፣ አሁን ካለው የፖለቲካና የኢኮኖሚ ችግር ተላቀው እንደበለፀጉት ሃገሮች በተድላና በእርካታ በሰላም የማኖሩበት ምንም ምክንያት የለም ብለን እናምናለን፡፡ምንጭ፡- የብልጽግና ማኒፌስቶ
መረጃዉን ከፈለጉ ከላይ ያለዉን ይጫኑ 👆
https://www.facebook.com/www.facebook.comgullele
የብልጽግናፓርቲ የአደረጃጀት መመሪያ
የተሻሻለዉ የብልጽግና ፓርቲ ፕሮግራም
ምንጫ፡-የተሻሻለዉ የብልጽግና ፓርቲ ፕሮግራም
ስለ ብልጽግና ፓርቲ ሰባት እውነታዎች
"ጭቆናን አሽቀንጥሮ ጥሎ በህዝቦች ፈቃድ ላይ የተመሰረተና ተጠያቂነት ያለበት ስርዓት ለማስፋን ዘላቂውና አስተማማኙ መንገድ የዲሞክራሲ ባህል ግንባታ ነው ። "
ምንጫ፡-መደመር
የአስር ዓመት የልማት ዕቅድ
የትርክት ዕዳና በረከት ዳንኤል ክብረት